19-20 ልባችንም በእኛ ላይ በሚፈርድበት ሁሉ፥ ከእውነት እንደ ሆንን በዚህ እናውቃለን በፊቱም ልባችንን እናሳርፋለን፥ እግዚአብሔር ከልባችን ይልቅ ታላቅ ነውና ሁሉንም ያውቃል።1ኛ የዮሐንስ መልእክት 3አንዳንድ ሰዎች ከተለያዩ ገጠመኞች የተነሳ (በልጅነታቸው ከደረሰባቸው ነገር የተነሳ) የኃጢአት ልምምድ ሊኖራቸው ይችላል፤ ታዲያ…
የኢያሪኮ እንቅስቃሴ የእምነት እንቅስቃሴ ነው፡፡ ይህንን የሚያደርጉ ሰዎች “መውረሳችን አይቀርም ፤ምድሪቱን እንወርሳለን አሁን ማድረግ ያለብን ማመንና መታዘዝ ብቻ ነው” የሚሉ ናቸው፡፡ዕረፍትና ርስትን መውረስ አብረው የሚሄዱ ናቸው፡፡ ክርስቶስ የእግዚአብሔር ዕረፍት ነው፡፡ አሁን ለትውልዱ የቀረለት ዕረፍት ክርስቶስ የእግዚአብሔር ሰንበት…
****************ጻድቅ ግን በእምነት ይኖራል***********የዛሬውን መልዕክቴን በዚህ የመጽሐፍ ቅዱስ ክፍል ጀምራለሁ32-33 ነገር ግን ግማሽ በነቀፋና በጭንቅ እንደ መጫወቻ ስለ ሆናችሁ ግማሽም እንዲህ ካሉት ጋር ስለ ተካፈላችሁ፥ ብርሃን ከበራላችሁ በኋላ መከራ በሆነበት በትልቅ ተጋድሎ የጸናችሁበትን የቀደመውን ዘመን አስቡ።34 የሚበልጥና…
*************እነዚህ ክርስቲያኖች በአእምሯቸው ህፃናት ነበሩ**************20 ወንድሞች ሆይ፥ በአእምሮ ሕፃናት አትሁኑ፤ ለክፋት ነገር ሕፃናት ሁኑ እንጂ በአእምሮ የበሰሉ ሁኑ።1ኛ ወደ ቆሮንቶስ ሰዎች 14ህፃን ማለት ያላደገ ወይም ያልበሰለ ማለት ነው፡፡በመሆኑም እግዚአብሔር ከእርሱ የተወለዱት ሁሉ በአእምሮአቸው ያላደጉ ወይም ያልበሰሉ ይሆኑ…
*** እውነተኛ ንስሐ ካደረግን የቀደመውን ልምምዳችንን ለመተው ሙሉ አቅም እናገኛለን*** እውነተኛው ለውጥ የሚመጣው እውነተኛውን ማንነታችንን ስንደርስበት ነው! ለውጥ የሚጀምረው ከማመን ነው ! ወገኞቼ አብዛኛውን ጊዜ ስለንስሃ ሲነገረን የባህሪ ለውጥ ማድረግ እንደሆነ አድርገን እንወስዳለን፡፡ ነገር ግን እንደዛ አይደለም…
ውድ የሀገሬ ህዝቦች በሀገር ውስጥ እና ከሀገር ውጪ የምትገኙ ሰላማችሁ ይብዛ !!! ዛሬ ያለሁበትን ሁኔታ ላሳውቃችሁ በፅሁፍ ወደ እናንተ መጥችያለሁ: ፡ እንደሚታወቀው እኔ ሐዋሪው እስራኤል ዳንሳ ጌታ ለአገልግሎቱ ከመረጠኝ ጊዜ አንስቶ እስካሁን እስከዚህች ሰዓት ድረስ እኔን ተማምኖ…
………….ትንቢትን አትናቁ…… መጽሐፍ ቅዱስ ብዙ ህያው ታሪኮችን በውስጡ ያካተተ ረጅም ጊዜን ያስቆጠረ ዘመን የማይሽረው ቅዱስ መጽሐፍ ነው፡፡ ይህንንም ሀሳብ ሉቃስ በወንጌሉ የመጀመሪያ ምዕራፉ እንዲህ ያስረዳናልየሉቃስ ወንጌል 11-4 የከበርህ ቴዎፍሎስ ሆይ፥ ከመጀመሪያው በዓይን ያዩትና የቃሉ አገልጋዮች የሆኑት እንዳስተላለፉልን፥…
…..ጸጋ ያልተገባን፤ ልናገኘው የማይገባ እና ዋጋችን ያልሆነ የእግዚአብሔር ሞገስ ነው……ወይስ እኔ መልካም ስለ ሆንሁ ዓይንህ ምቀኛ ናትን? በማለት ነው ማቴዎስ ከስር ባለው ጥቅስ የሚያበቃውየማቴዎስ ወንጌል 201 መንግሥተ ሰማያት ለወይኑ አትክልት ሠራተኞችን ሊቀጥር ማልዶ የወጣ ባለቤት ሰውን ትመስላለችና።2…
ወደ ሮሜ ሰዎች 56 ገና ደካሞች ሳለን ክርስቶስ ዘመኑ ሲደርስ ስለ ኃጢአተኞች ሞቶአልና። 7 ስለ ጻድቅ የሚሞት በጭንቅ ይገኛልና፤ ስለ ቸር ሰው ግን ሊሞት እንኳ የሚደፍር ምናልባት ይገኝ ይሆናል።8 ነገር ግን ገና ኃጢአተኞች ሳለን ክርስቶስ ስለ እኛ…
የተወደዳችሁ የJW ቤተሰቦች የእኛ የfacebook page ሳይሆን በስማችን የተሳሳተ መረጃ ከሚለቁ ግለሰቦች እንድትጠበቁ እያልን የእኛ 133,709 like ያለን ሲሆን ከስር ያለው ፎቶ በስማችን ከሚነግዱ አንዱ እንደሆነ እንድታውቁልን። እግዚአብሔር ከክፉው ሁሉ ይጠብቃችሁ!!!! ድንቁ ኢየሱስ ድንቅ ያደርጋል!!